Ethiopian Construction Works Corporation

Ethiopian Construction Works Corporation (ECWC) is a newly established public enterprise with the authorized capital of Birr 20.3 billion; on December 18/2015 based on council of Ministers Regulation No. 366/2015

Ethiopian Construction Works Corporation would like invites competent and qualified applicants for positions:

ማሳሰቢያ

– የሥራ ልምድ ከተጠየቀው ትምህርት ደረጃ በኋላ የተገኘ ብቻ ይሆናል።

4 አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ማለት በተጠቀሰው የሙያ መስመር አገልግሎት ሲሆን፤ የሚቀርበው የሥራ ልምድ ማስረጃ የስራ ግብር ስለመከፈሉ ደመወዝና አገልግሎት ከመቼ አስከ መቼ እንደተሰጠ የሚገልጽ መሆን አለበት፤ ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፣

– አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 7 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቅዳሜ ግማሽ ቀን ጨምሮ የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃዎችን ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ በኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የስው ኃይል ቅጥር እና መረጃ አያያዝ ቡድን ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ኣድራሻ

ጉርድ ሾላ ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ህንፃ ወይም ከበሻሌ ሆቴል ጀርባ 200 ሜትር ገባ ብሎ ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0116676385/0118698911

NB:-Whenever you are looking for jobs in Ethiopia, just remember Elelanajobs.
For More updates Join Our Official Telegram Channel
https://t.me/elelanajobs