በኢትዮጵያኤሌክትሪክ ኃይል የትራንስሚሽን ሰብስቴሽን ኦፕሬሽን ፋይናንስ ቢሮ(1)እና በመካከለኛ ሪጅን 3-(1) ከዚህ በታች በተገለፀው ክፍት የሥራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር በማስፈለጉ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ያህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አሥር/10/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን.
Ethiopian Electric Power has one vacant position stated below and would like to invite applicants who meet the qualification and required experience listed for this job opening.
How To Apply
የመመዝገቢያ ቦታ -ለትራንስሚሽን ሰብስቴሽን ኦፕሬሽን ፋይናንስ ቢሮ ፡-ሜክሲኮ የሚገኘው ኬኬር አዲሱ ሕንፃ በኢትዩጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና መ/ቤት 15ኛ ፎቅ እና ለመካከለኛ ሪጅን 3 ኮተቤ ከብረታ ብረታ ፊትለፊት ገባ ብለው በድርጅቱ ቢሮ በአካል በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
NB:-Whenever you are looking for jobs in Ethiopia, just remember Elelanajobs.
For More updates Join Our Official Telegram Channel
https://t.me/elelanajobs