Ethiopian Immigration Citizenship Service – Call For Exam

  • Anywhere

የፅሁፍ ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ከዚህ ቀደም ምዝገባ ማከናወኑ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም እሁድ መጋቢት 14፣ 2017 ዓ.ም ጠዋት 2:30 በአዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም በሁሉም ክልሎች ዋና ከተማ ፈተና የሚሰጥ ስለሆነ ለፅሁፍ ፈተና ያለፋችሁ ስም ዝርዝራችሁን ከዚህ በታች የገለፅን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ጥብቅ ማሳሰቢያ፡-
– ለፈተና የተመረጠው በመጀመሪያ ዲግሪ የተመዘገቡትን ሲሆን በዲፕሎማና በሌብል የተመዘገባችሁ ወደፊት የምናሳውቅ ይሆናል።
– ፈተናው ጠዋት 2:30 ከሰአት 7:30 የሚጀምር ሲሆን በሰአቱ የአልተገኘ ተፈታኝ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን።
– ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
– ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ዕቃ /ስልክ / ይዞ መግባት አይፈቀድም
– የስም ዝርዝራችሁ ካለበት ቦታ ውጭ ቦታ ቀይሮ መፈተን አይቻልም።

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ከዚህ ቀደም ምዝገባ ማከናወኑ ይታወቃል፡፡

ስለሆነም እሁድ መጋቢት 14፣ 2017 ዓ.ም ጠዋት 2:30 በአዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር  እንዲሁም በሁሉም ክልሎች ዋና ከተማ ፈተና የሚሰጥ ስለሆነ ለፅሁፍ ፈተና ያለፋችሁ ስም ዝርዝራችሁን ከዚህ በታች የገለፅን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ 

ጥብቅ ማሳሰቢያ፡-  

  • ለፈተና የተመረጠው በመጀመሪያ ዲግሪ የተመዘገቡትን ሲሆን በዲፕሎማና በሌብል የተመዘገባችሁ ወደፊት የምናሳውቅ ይሆናል።
  • ፈተናው ጠዋት 2:30 ከሰአት 7:30 የሚጀምር ሲሆን በሰአቱ የአልተገኘ ተፈታኝ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን።
  • ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ  መያዝ ይጠበቅባችኋል።
  • ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ዕቃ /ስልክ / ይዞ መግባት አይፈቀድም
  • የስም ዝርዝራችሁ ካለበት ቦታ ውጭ ቦታ ቀይሮ መፈተን አይቻልም።

የፅሁፍ ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ/ከሰዓት 7:30/

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ከዚህ ቀደም ምዝገባ ማከናወኑ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም እሁድ መጋቢት 14፣ 2017 ዓ.ም ከሰዓት 7:30 በአዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም በሁሉም ክልሎች ዋና ከተማ ፈተና የሚሰጥ ስለሆነ ለፅሁፍ ፈተና ያለፋችሁ ስም ዝርዝራችሁን ከዚህ በታች የገለፅን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ጥብቅ ማሳሰቢያ፡-
– ለፈተና የተመረጠው በመጀመሪያ ዲግሪ የተመዘገቡትን ሲሆን በዲፕሎማና በሌብል የተመዘገባችሁ ወደፊት የምናሳውቅ ይሆናል።
– ፈተናው ጠዋት 2:30 ከሰአት 7:30 የሚጀምር ሲሆን በሰአቱ የአልተገኘ ተፈታኝ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን።
– ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
– ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ዕቃ /ስልክ / ይዞ መግባት አይፈቀድም
– የስም ዝርዝራችሁ ካለበት ቦታ ውጭ ቦታ ቀይሮ መፈተን አይቻልም።

ከሰዓት — አፋር ቴክ    Download

ከሰዓት — አዲስ አበባ ኮልፌ ቴክ    Download

ከሰዓት — ትግራይ ቴክ    Download

ከሰዓት — አዲስ አበባ ልደታ ቴክ    Download

ከሰዓት — ኦሮሚያ ቴክ    Download

ከሰዓት — አማራ Tech    Download

ከሰዓት — ጋምቤላ ቴክ    Download

ከሰዓት — ድሬደዋ ቴክ    Download

ከሰዓት — ደቡብ ኢትዮጵያ    Download

ከሰዓት — ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ    Download

ከሰዓት — ቤንሻንጉል ጉምዝ ቴክ    Download

ከሰዓት — ሲዳማ ቴክ    Download

ከሰዓት — ሱማሌ ቴክ    Download

ከሰዓት — ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ቴክ    Download

ከሰዓት — ሐረር ቴክ    Download

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ብቁ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር ከዚህ ቀደም ምዝገባ ማከናወኑ ይታወቃል፡፡

ስለሆነም መጋቢት 13 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም በሁሉም ክልሎች ዋና ከተማ ፈተና የሚሰጥ ስለሆነ ለፅሁፍ ፈተና ያለፋችሁ ስም ዝርዝራችሁን ከዚህ በታች የገለጽን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

link: https://kebenajobs.com/job/ethiopian-immigration-citizenship-service-call-for-exam-march-19-25/

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት

NB:-Whenever you are looking for  in Ethiopia, just remember Elelanajobs.
For More updates Join Our Official Telegram Channel
https://t.me/elelanajobs

Ethiopian Immigration Citizenship Service – Call For Exam

To apply for this job email your details to admin@kebenajobs.com