Federal Procurement and Property Disposal Service invites interested and qualified applicants to apply for the following vacant positions. Anyone who is interested and qualified can apply before the deadline.
Vision
To be an institution that transforms the system and performance of government procurement and property management,
Mission
Establishing a modern government procurement and property management system, building execution and enforcement capacity in a sustainable manner, strengthening control and monitoring, and ensuring transparency and accountability for government procurement and property management to be fair, efficient, and effective.
Federal Procurement and Property Disposal Service External Vacancy Announcement
Required No:24/For Fresh Graduates
Qualification: computer engineering,computer science,economics,information science,information-system,information technology,law,logistics,supplies management
work Place: Addis Ababa
Deadline: March 27/2023
ማሳሰቢያ
የስራ ቦታ አዲስ አበባ
የቅጥር ሁኔታ በኮንትራት
የመመዝገቢያ ቀንና ቦታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ
የስራ ቀናት 6 ኪሎ የሰማዕታት ሐውልት ፊት ለፊት በሚገኘው ሰው ሃብት ስራ አመራርና የጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 0 ይሆናል
የፈተናው ጊዜ በውስጥ ማስታወቂያ እና በስልክ ይገለጻል።
ተፈላጊ ትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ በተጨማሪ በፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የተፈላጊ
ችሎታዎች መመሪያ መሰረት ለየስራ መደቦቹ የሚያሟሉ ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ።
መንግስታዊ ከሆኑ መቤቶች ውጪ የሚቀርቡ የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃ በደንቡ መሰረት
የገቢ ግብር የተከፈለባቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
አመልካች በማስታወቂያው መሰረት ያላቸውን የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃ ከነትራንስክሪፕቱ
ዋናውንና የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡
Telephone No:- 0111-22-66-70
NB:-Whenever you are looking for jobs in Ethiopia, just remember Elelanajobs.
For More updates Join Our Official Telegram Channel
https://t.me/elelanajobs